Tuesday, 08 September 2026
USD/ETB 161.2EUR/ETB 187.4
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 59 Tuesday, 08 September 2026
ዋና ዜናዎች

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማርሽ ባንድ የማንሰራራት ቀንን በተለያዩ አደባባዮች በድምቀት አከበረ

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማርሽ ባንድ የማንሰራራት ቀንን በተለያዩ አደባባዮች በድምቀት አከበረ
ምንጮች: አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ

AMN- ጳጉሜን 02/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ብቸኛ ወር የሆነችው የጳጉሜን ቀናት የተለያዩ ሀገራዊ ራዕዮችን በሚያሳዩ ስያሜዎች እየተከበሩ የሚገኙ ሲሆን፤ የዛሬው የጳጉሜን 2 ቀንም “የኢትዮጵያ ማንሰራራት” ቀን በሚል መሪ ሀሳብ በድምቀት ተከብሯል፡፡ ይህንኑ ዕለት በተለዩ አውዶች ለማሰብና ለሕዝብ ለማድረስ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማርሽ ባንድ በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ በተለያዩ አደባባዮች በደምቀት አክብሯል፡፡ ጳጉሜን 2 “የማንሰራራት ቀን” ተብሎ […] The post የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ማርሽ ባንድ የማንሰራራት ቀንን በተለያዩ አደባባዮች በድምቀት አከበረ appeared first on

ሁሉንም ይመልከቱ — አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።